Ads

Mulugeta Bekele-General Manager

Business TypeSole Properietor
Mobile: +251911584651
Website: https://lawyeryared.wordpress.com
Address: Addis Ababa ቃሊቲ ቶታል Kality Total
Location: Addis Ababa, Ethiopia
Number of Employees: 1-5
General Manager: Yared Gebrehana
Establishment Year: 2007
If you find a problem with this listing, please let us know by clicking this report link. እዚህ ድርጅት ገፅ ላይ ትክክል ያልሆነ ወይም መስተካከል ያለበት መረጃ ካገኙ ፤ ይህንን ማስፈንጠርያ ተጠቅመው ያሳውቁን።
Mulugeta Bekele-General Manager is listed in the following category
  1. Business & Professional Services Attorneys, Lawyers & Law Firms (Law Offices)
አቶ ያሬድ ገብሬሃና ምንዳ የህግ ባለሙያው የህግ ትምህርት ቤቱን በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ያሳለፈ ሲሆን ለፌደራል ፍርድ ቤት ጠበቃነት ፍቃድ አግኝቶ ከህዳር 2007 ዓ/ም ጀምሮ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል ወደ ጥብቅና ስራ ከመግባቱ በፊት አቶ ያሬድ የአማራ ክልል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኛ በመሆን ለአራት አት ገልግለዋል ነበር ። በአዲስ አበባ በፌዴራል መንግሥት ተቋማት ውስጥ እና የተለያዩ ኩባንያዎች ጠበቃ እና የሕግ አገልግሎት ኃላፊነት የሰሩ ሲሆን በአጠቃላይ ከ 17 ዓመታት በላይ የተለያዩ የህግ ልምዶችን ያካሂዱ, የሀገሪቱን የህግ ባለሙያ መዋቅር, ባህል, አሠራሮችን ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ የሚያውቁ ናቸው። የደንበኞችን መብት እና ሚስጥር ለመጠበቅ እና ለማስጠበቅ ቁርጠኝነት ያላቸው ሲሆን፣ ስራዎችንም በአግባቡ ይወጣሉ። Mr. Yared Gebrehana Menda, a lawyer, completed his law school at Bahardar University and has been licensed as a lawyer for the Federal Court since November 2015 G.C. In Addis Ababa, he has worked as a lawyer and legal service in various companies in the Federal Government Institutions and has been practicing various legal practices for more than 17 years. He is committed to protect and the rights and confidentiality of customers, and perform his duties properly.

Selected Items from Engocha Marketplace


Engocha App Ad 2