[Update / አዲስ መረጃ] – Condominium lottery has successfully been concluded. We expect list of names of the winners for 20/80 and 40/60 to be released soon. Visit this website later or Download our Android app to get notification when the winner’s list is released / ኮንዶሚንየም ሎተሪ መርሃግብር በተሳካ ሁኔታ አልቋል። የአሸናፊዎች ስም ዝርዝር ሲለቀቅ ፤ በስልኮት ኖቲፊኬሽን እንዲያገኙ ፤ የአንድሮይሽ መተግበርያችንን ዳውንሎድ ያድርጉ ወይም ይህንን ገፅ መልሰው ይጎብኙ።

[Update / አዲስ መረጃ] – New details regarding bedroom types, price per square meter, sites and photos have been released. You can find them using the next link -> 40/60 & 20/80 condominium lottery successfully held on July 08, 2022. New Information regarding pricing, sites, room types released.

Update – Condominium Lottery Ceremony posted to Friday July 08, 2022 (ሐምሌ 1፤2014)

According to some reports, 3rd round 40/60 condominium Lottery Ceremony will be held tomorrow (July 07, 2022). It is also reported that 20/80 Condominium lottery ceremony will be held on the same date as well.

Usually, condominium ceremonies are announced in advance of few days, weeks or even months. The current condominium lottery announcement came unexpectedly and in a time where most people have given up, especially for the 40/60 scheme.

There are still many home owners who have not received their keys from the 2nd round 40/60 condominium lottery.

There is a huge supply and demand difference in the housing market in Addis Ababa.

For more information, you can read the original Amharic news from Fana (FBC) by clicking the link below.

Original Amharic News / ዋናው አማርኛ ዜና
በመዲናዋ የ40/60 እና የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት ነገ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነገው ዕለት 3ኛ ዙር የ40/60 እና 14ኛ ዙር የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት እንደሚያካሂድ አስታወቀ።
ከተማ አስተዳደሩ በነገው ዕለት ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ የጋራ መኖሪያ ቤት ተጠቃሚ ለመሆን ተመዝግበው ለሚጠባበቁ የህብረተሰብ ከፍሎች 3ኛ ዙር የ40/60 እና 14ተኛ ዙር የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት እንደሚያካሂድ ተመላክቷል፡፡
የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓቱም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የሚመለከታቸው የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮችና ታዛቢዎች በተገኙበት እንደሚካሄድ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሃብት ልማት ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡